ከአካባቢው አርሶ አደሮች ጋር በመተባበር የሰብል ምርትን በ30 በመቶ የጨመሩ ዘላቂ የግብርና አሰራሮችን ተግባራዊ አድርገናል። ይህ ፕሮጀክት በዘመናዊ የግብርና ቴክኒኮች ላይ የስልጠና ክፍለ ጊዜዎችን ጨምሮ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ዘሮች እና ማዳበሪያዎችን ያቀርባል።
ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ዲተርጀንቶች እና ሳሙናዎች ተፈጥሮዋዊ ይዘታቸውን ሳይለቁ የተሰሩ ናቸው።
ለሀገር ውስጥ አምራቾች ሰፋ ያሉ ገበያዎችን ለማግኘት፣ ንግድን በማመቻቸት እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታቸውን እንዲያሻሽሉ አድርገናል። ፕሮግራሙ ከ50 በላይ አምራቾችን ከክልል አከፋፋዮች ጋር አገናኝቷል።
ለአካባቢ በጎ አድራጎት ድርጅቶች ልገሳ እና ለችግረኛ ማህበረሰቦች ድጋፍን ጨምሮ በተለያዩ የማህበራዊ ስራ ተነሳሽነት ላይ ተሳትፈናል።
የሀገር ውስጥ አርሶ አደሮች እና አምራቾች ፍረሽ ምርታቸውን የሚሸጡበት መድረክ ለመፍጠር የእሁድ ገበያ አዘጃጅተናል። ይህ ተነሳሽነት የአካባቢ ኢኮኖሚዎችን ብቻ ሳይሆን የማህበረሰብ ተሳትፎን ያበረታታል።